እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
ከዚያም እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፤
ጌታም እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ነገረኝ፦
እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
“እግዚአብሔርም እንዳለኝ ተመልሰን በኤርትራ ባሕር መንገድ ወደ ምድረ በዳ ሄድን፤ የሴይርንም ተራራ ብዙ ቀን ዞርን።
‘ይህን ተራራ መዞር ይበቃችኋል፤ ተመልሳችሁ ወደ መስዕ ሂዱ።’