La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 1:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከእ​ና​ንተ ከየ​ነ​ገ​ዳ​ችሁ ጥበ​በ​ኞች፥ አስ​ተ​ዋ​ዮ​ችም፥ ዐዋ​ቂ​ዎ​ችም የሆ​ኑ​ትን ሰዎች አምጡ፤ እኔም በላ​ያ​ችሁ አለ​ቆች አደ​ር​ጋ​ቸ​ዋ​ለሁ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ጥበበኞችን፣ አስተዋዮችንና የተከበሩ ሰዎችን ከየነገዳችሁ ምረጡ፤ እኔም በእናንተ ላይ እሾማቸዋለሁ።”

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከእናንተ ከየነገዳችሁ ጥበበኞች፥ አስተዋዮች፥ አዋቂዎች የሆኑትን ሰዎች ምረጡ፥ እኔም በላያችሁ አለቆች አደርጋቸዋለሁ።’

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከእያንዳንዱ ነገድ የማስተዋል ጥበብ ያላቸውንና የሥራ ልምድ ያላቸውን ሰዎች ምረጡ፤ እኔም በእናንተ ላይ እሾማቸዋለሁ።’

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከእናንተ ከየነገዳችሁ ጥበበኞች አስተዋዮችም አዋቂዎችም የሆኑትን ሰዎች ምረጡ፥ እኔም በላያችሁ አለቆች አደርጋቸዋለሁ።

Ver Capítulo



ዘዳግም 1:13
7 Referencias Cruzadas  

አሁ​ንም ብል​ህና ዐዋቂ ሰውን ለአ​ንተ ፈልግ፤ በግ​ብፅ ምድር ላይም ሹመው።


አን​ተም ከሕ​ዝቡ ሁሉ ኀያ​ላን ሰዎ​ችን፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ፈ​ሩ​ትን እው​ነ​ተ​ኞች ሰዎ​ችን፥ ትዕ​ቢ​ት​ንም የሚ​ጠሉ ሰዎ​ችን ፈልግ። ከእ​ነ​ር​ሱም የሺህ አለ​ቆ​ችን፥ የመቶ አለ​ቆ​ችን፥ የአ​ምሳ አለ​ቆ​ችን፥ የዐ​ሥ​ርም አለ​ቆ​ችን ሹም​ላ​ቸው።


እኔ ብቻ​ዬን ድካ​ማ​ች​ሁን፥ ሸክ​ማ​ች​ሁ​ንም፥ ክር​ክ​ራ​ች​ሁ​ንም እሸ​ከም ዘንድ እን​ዴት እች​ላ​ለሁ?


እና​ን​ተም፦ ‘እና​ደ​ር​ገው ዘንድ የተ​ና​ገ​ር​ኸው ይህ ነገር መል​ካም ነው’ ብላ​ችሁ መል​ሳ​ችሁ ነገ​ራ​ች​ሁኝ።