La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሐዋርያት ሥራ 17:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከኢ​ያ​ሶ​ንና ከጓ​ደ​ኞ​ቹም ዋስ ተቀ​ብ​ለው ለቀ​ቁ​አ​ቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከዚያም ኢያሶንንና ሌሎቹን በዋስ ለቀቋቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከኢያሶንና ከሌሎቹም ዋስ ተቀብለው ለቀቁአቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኢያሶንንና ሌሎቹንም ዋስ አስጠርተው ለቀቁአቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከኢያሶንና ከሌሎቹም ዋስ ተቀብለው ለቀቁአቸው።

Ver Capítulo



ሐዋርያት ሥራ 17:9
2 Referencias Cruzadas  

የማ​ያ​ምኑ አይ​ሁድ ግን ቀኑ​ባ​ቸው፤ ከገ​በ​ያም ክፉ​ዎች ሰዎ​ችን አም​ጥ​ተው፥ ሰዎ​ች​ንም ሰብ​ስ​በው ሀገ​ሪ​ቱን አወ​ኳት፤ ፈለ​ጓ​ቸ​ውም፤ የኢ​ያ​ሶ​ንን ቤትም በረ​በሩ፤ ወደ ሕዝ​ቡም ሊያ​ወ​ጧ​ቸው ሽተው ነበር።


ሕዝ​ቡና የከ​ተ​ማው ሹሞ​ችም ይህን በሰሙ ጊዜ ታወኩ።