Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ሐዋርያት ሥራ 17:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ከዚያም ኢያሶንንና ሌሎቹን በዋስ ለቀቋቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ከኢያሶንና ከሌሎቹም ዋስ ተቀብለው ለቀቁአቸው።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ኢያሶንንና ሌሎቹንም ዋስ አስጠርተው ለቀቁአቸው።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ከኢ​ያ​ሶ​ንና ከጓ​ደ​ኞ​ቹም ዋስ ተቀ​ብ​ለው ለቀ​ቁ​አ​ቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ከኢያሶንና ከሌሎቹም ዋስ ተቀብለው ለቀቁአቸው።

Ver Capítulo Copiar




ሐዋርያት ሥራ 17:9
2 Referencias Cruzadas  

አይሁድ ግን ስለ ቀኑ ወስላቶችን ከገበያ ቦታ አሰባሰቡ፤ ሕዝቡንም አነሣሥተው በከተማው ውስጥ ሁከት ፈጠሩ፤ ጳውሎስንና ሲላስንም አምጥተው ሕዝቡ ፊት ለማቅረብ ወደ ኢያሶን ቤት እየተጣደፉ ሄዱ፤


ሕዝቡና የከተማውም ሹማምት ይህን በሰሙ ጊዜ ተሸበሩ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos