La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




2 ነገሥት 10:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እን​ዲ​ሁም ኢዩ በዓ​ልን ከእ​ስ​ራ​ኤል አጠፋ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዚህ ሁኔታም ኢዩ የበኣልን አምልኮ ከእስራኤል አስወገደ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኢዩ በእስራኤል የነበረውን የበዓልን ጣዖታዊ አምልኮ ያስወገደው በዚህ ዓይነት ዘዴ ነበር፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኢዩ በእስራኤል የነበረውን የባዓልን ጣዖታዊ አምልኮ ያስወገደው በዚህ ዐይነት ዘዴ ነበር፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እንዲሁም ኢዩ በኣልን ከእስራኤል አጠፋ።

Ver Capítulo



2 ነገሥት 10:28
3 Referencias Cruzadas  

የበ​ዓ​ልን ሐው​ልት ቀጠ​ቀጡ፤ የበ​ዓ​ል​ንም ቤት አፈ​ረሱ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የው​ዳቂ መጣያ አደ​ረ​ጉት።


ነገር ግን እስ​ራ​ኤ​ልን ካሳ​ተው ከና​ባጥ ልጅ ከኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም ኀጢ​አት ኢዩ አል​ራ​ቀም፥ በቤ​ቴ​ልና በዳን የነ​በ​ሩ​ትን የወ​ርቅ እን​ቦ​ሶ​ች​ንም፥ አላ​ስ​ወ​ገ​ደም።


እኔን ረስታ ወዳ​ጆ​ች​ዋን እየ​ተ​ከ​ተ​ለች፥ በጕ​ት​ቾ​ች​ዋና በጌ​ጥ​ዋም እያ​ጌ​ጠች ለበ​ኣ​ሊም የሠ​ዋ​ች​በ​ትን ወራት እበ​ቀ​ል​ባ​ታ​ለሁ፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።