የልመናዬን ቃል ሰምቷልና፣ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን።
የልመናዬን ቃል ሰምቶኛልና ጌታ ይመስገን።
የልመናዬን ድምፅ ስለ ሰማኝ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን።
እንደ ሊባኖስ ላም ያከሳዋል። ተወዳጅ ግን አንድ ቀንድ እንዳለው ርኤም ልጅ ነው።
በተጨነቅሁ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት፤ እግዚአብሔርም መለሰልኝ፤ ከመጠበብም አወጣኝ።