La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 34:21 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከብንያም ነገድ፣ የኪስሎን ልጅ ኤልዳድ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከብንያም ነገድ የኪስሎን ልጅ ኤልዳድ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከብንያም ነገድ የኪስሎን ልጅ ኤልዳድ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከብ​ን​ያም ነገድ የኪ​ስ​ሎን ልጅ ኤል​ዳድ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከብንያም ነገድ የኪስሎን ልጅ ኤልዳድ፥

Ver Capítulo



ዘኍል 34:21
4 Referencias Cruzadas  

“ብንያም፣ ነጣቂ ተኵላ ነው፤ ያደነውን ማለዳ ይበላል፤ የማረከውን ማታ ይከፋፈላል።”


የሚመራቸው ትንሹ ብንያም ነው፤ በዚያ በብዙ የሚቈጠሩ የይሁዳ መሳፍንት፣ እንዲሁም የዛብሎንና የንፍታሌም መሳፍንት ይገኛሉ።


የዳን ነገድ መሪ፣ የዩግሊ ልጅ ቡቂ፤


ስለ ብንያም እንዲህ አለ፦ “የእግዚአብሔር ወዳጅ የሆነ በርሱ ተጠብቆ ያለ ሥጋት ይረፍ፤ ቀኑን ሙሉ ይጋርደዋልና፤ እግዚአብሔር የሚወድደውም ሰው በትከሻዎቹ መካከል ያርፋል።”