ከብንያም ነገድ፣ የራፉ ልጅ ፈልጢ፤
ከብንያም ነገድ የራፉ ልጅ ፈልጢ፤
ከብንያም ነገድ የራፉ ልጅ ፈልጢ፥
ከብንያም ነገድ የራፋ ልጅ ፈልጢ፤
ከብንያም ነገድ የራፉ ልጅ ፈልጢ፤ ከዛብሎን ነገድ የሰዲ ልጅ ጉዲኤል፤
ከዛብሎን ነገድ፣ የሰዲ ልጅ ጉዲኤል፤
ከኤፍሬም ነገድ፣ የነዌ ልጅ አውሴ፤
ብርቱና ደፋር ሁኑ፤ አትፍሯቸው ወይም አትደንግጡላቸው። አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋራ ይሄዳልና፤ አይተውህም፤ አይጥልህምም።”
እግዚአብሔር ራሱ በፊትህ ይሄዳል፤ ከአንተም ጋራ ይሆናል፤ ፈጽሞ አይለይህም፤ አይተውህምም፤ አትፍራ፤ ተስፋም አትቍረጥ።”
ነገር ግን አትፍራቸው፤ አምላክህ እግዚአብሔር በፈርዖንና በግብጽ ሁሉ ላይ ያደረገውን በሚገባ አስታውስ።
በመካከልህ ያለው አምላክህ እግዚአብሔር ታላቅና የሚያስፈራ አምላክ ስለ ሆነ አያስደንግጡህ።