La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 13:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከብንያም ነገድ፣ የራፉ ልጅ ፈልጢ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከብንያም ነገድ የራፉ ልጅ ፈልጢ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከብንያም ነገድ የራፉ ልጅ ፈልጢ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከብ​ን​ያም ነገድ የራፋ ልጅ ፈልጢ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከብንያም ነገድ የራፉ ልጅ ፈልጢ፤ ከዛብሎን ነገድ የሰዲ ልጅ ጉዲኤል፤

Ver Capítulo



ዘኍል 13:9
6 Referencias Cruzadas  

ከዛብሎን ነገድ፣ የሰዲ ልጅ ጉዲኤል፤


ከኤፍሬም ነገድ፣ የነዌ ልጅ አውሴ፤


ብርቱና ደፋር ሁኑ፤ አትፍሯቸው ወይም አትደንግጡላቸው። አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋራ ይሄዳልና፤ አይተውህም፤ አይጥልህምም።”


እግዚአብሔር ራሱ በፊትህ ይሄዳል፤ ከአንተም ጋራ ይሆናል፤ ፈጽሞ አይለይህም፤ አይተውህምም፤ አትፍራ፤ ተስፋም አትቍረጥ።”


ነገር ግን አትፍራቸው፤ አምላክህ እግዚአብሔር በፈርዖንና በግብጽ ሁሉ ላይ ያደረገውን በሚገባ አስታውስ።


በመካከልህ ያለው አምላክህ እግዚአብሔር ታላቅና የሚያስፈራ አምላክ ስለ ሆነ አያስደንግጡህ።