ማቴዎስ 9:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ባሕሩን በጀልባ ተሻግሮ ወደ ራሱ ከተማ መጣ። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ወደ ጀልባ ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከዚህ በኋላ ኢየሱስ በጀልባ በመሳፈር ባሕሩን ተሻግሮ ወደ ራሱ ከተማ መጣ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) በታንኳም ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) በታንኳም ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ። |
የጌርጌሴኖን አካባቢ ሰዎችም ሁሉ ታላቅ ፍርሀት ስላደረባቸው፣ ከዚያ እንዲሄድላቸው ኢየሱስን ለመኑት፤ እርሱም ወደ ጀልባው ገብቶ ተመልሶ ሄደ።