ማቴዎስ 8:23 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ከዚያም ኢየሱስ ወደ ጀልባ ገባ፤ ደቀ መዛሙርቱም ተከትለውት ገብተው ሄዱ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ወደ ጀልባ በገባ ጊዜ ደቀመዛሙርቱ ተከተሉት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ኢየሱስም ወደ ጀልባ ሲገባ፥ ደቀ መዛሙርቱ ተከተሉት። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ወደ ታንኳም ሲገባ ደቀ መዛሙርቱ ተከተሉት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ወደ ታንኳም ሲገባ ደቀ መዛሙርቱ ተከተሉት። Ver Capítulo |