La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 13:58 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ባለማመናቸውም ምክንያት ብዙ ታምራትን በዚያ አላደረገም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ባለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ባለማመናቸውም ኢየሱስ በዚያ ብዙ ተአምር አላደረገም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 13:58
7 Referencias Cruzadas  

ከዚህም የተነሣ ተሰናከሉበት። ኢየሱስ ግን፣ “ነቢይ የማይከበረው በራሱ አገርና በራሱ ቤት ብቻ ነው” አላቸው።


በዚያ ጊዜ የአራተኛው ክፍል ገዥ የነበረው፣ ሄሮድስ ስለ ኢየሱስ ሰማ፤


ትክክል ነው፤ እነርሱ የተሰበሩት ካለማመን የተነሣ ነው፤ አንተም በእምነት ቆመሃል፤ ፍራ እንጂ ትዕቢተኛ አትሁን።