ባለማመናቸውም ምክንያት ብዙ ታምራትን በዚያ አላደረገም።
ባለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።
ባለማመናቸውም ኢየሱስ በዚያ ብዙ ተአምር አላደረገም።
በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።
ከዚህም የተነሣ ተሰናከሉበት። ኢየሱስ ግን፣ “ነቢይ የማይከበረው በራሱ አገርና በራሱ ቤት ብቻ ነው” አላቸው።
በዚያ ጊዜ የአራተኛው ክፍል ገዥ የነበረው፣ ሄሮድስ ስለ ኢየሱስ ሰማ፤
ትክክል ነው፤ እነርሱ የተሰበሩት ካለማመን የተነሣ ነው፤ አንተም በእምነት ቆመሃል፤ ፍራ እንጂ ትዕቢተኛ አትሁን።