ስምዖንና ባልደረቦቹም ተከትለው ይፈልጉት ነበር፤
ስምዖንና ባልደረቦቹም ተከትለው ይፈልጉት ጀመር፤
ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩት እርሱን ፍለጋ ወጥተው ሄዱ።
ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፤
ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፥
ማለዳም ገና ጎሕ ሳይቀድድ፣ ኢየሱስ ተነሥቶ ከቤት ወጣ፤ ወደ ምድረ በዳም ሄዶ ይጸልይ ጀመር።
ባገኙትም ጊዜ፣ “ሰው ሁሉ ይፈልግሃል!” አሉት።