La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 2:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህንም የሰሙ ሁሉ እረኞቹ በነገሯቸው ነገር ተደነቁ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሰሙትም ሁሉ እረኞቹ በነገሩአቸው ነገር ተደነቁ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህንንም የሰሙ ሁሉ እረኞቹ ባወሩላቸው ነገር ተደነቁ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሰ​ሙ​ትም ሁሉ እረ​ኞቹ የነ​ገ​ሩ​አ​ቸ​ውን አደ​ነቁ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሰሙትን ሁሉ እረኞቹ በነገሩአቸው ነገር አደነቁ፤

Ver Capítulo



ሉቃስ 2:18
8 Referencias Cruzadas  

እነሆ፤ እኔና እግዚአብሔር የሰጠኝ ልጆች በጽዮን ተራራ ከሚኖረው ከሰራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ለእስራኤል ምልክትና ድንቅ ነን።


ካዩም በኋላ፣ ስለ ሕፃኑ የተነገራቸውን ገልጠው አወሩ።


ማርያም ግን ይህን ሁሉ ነገር በልቧ ይዛ ታሰላስል ነበር።


አባቱና እናቱም ስለ እርሱ በተነገረው ነገር ተገረሙ።


የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ይደነቁ ነበር።


ሁሉም ተገረሙ፤ እርስ በርሳቸውም፣ “ለመሆኑ ይህ ትምህርት ምንድን ነው? በሥልጣንና በኀይል ርኩሳን መናፍስትን ያዝዛል፤ እነርሱም እኮ ይወጣሉ” ተባባሉ።