ሉቃስ 2:47 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም47 የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ይደነቁ ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)47 የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሶቹ ተገረሙ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም47 የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ይገረሙ ነበር። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)47 የሰሙትም ሁሉ አስተዋይነቱንና አመላለሱን ያደንቁ ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)47 የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ተገረሙ። Ver Capítulo |