La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 13:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኢየሱስ በሰንበት ቀን በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሰንበት ቀንም ከምኵራቦቹ በአንዱ ያስተምር ነበር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኢየሱስ በሰንበት ቀን ከምኲራቦቹ በአንዱ ያስተምር ነበር፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሰ​ን​በ​ትም በአ​ንድ ምኵ​ራብ ውስጥ አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።

Ver Capítulo



ሉቃስ 13:10
4 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስም በምኵራቦቻቸው እያስተማረ፣ የእግዚአብሔርን መንግሥት የምሥራች ቃል እየሰበከ፣ በሕዝቡ መካከል ማንኛውንም ደዌና ሕመም እየፈወሰ በመላው ገሊላ ይዘዋወር ነበር።


ለከርሞ ካፈራች መልካም ነው፤ አለዚያ ትቈርጣታለህ።’ ”


በይሁዳም በምኵራቦች መስበኩን ቀጠለ።