ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁ በዚያ ይሆናልና።
መዝገባችሁ ባለበት ልባችሁ ደግሞ በዚያ ይሆናልና።
ገንዘባችሁ ባለበት ቦታ ልባችሁም በዚያው ይሆናል።”
መዝገባችሁ ካለበት ልባችሁ በዚያ ይኖራልና።
ሀብትህ ባለበት ልብህም በዚያው ይሆናልና።
“በዐጭር ታጥቃችሁ ተዘጋጁ፤ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤
እኛ ግን አገራችን በሰማይ ነው፤ ከዚያ የሚመጣውንም አዳኝ፣ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን በናፍቆት እንጠባበቃለን፤