ከብዙ ጊዜ በኋላ የሹዓ ልጅ፣ የይሁዳ ሚስት ሞተች። ይሁዳ ከሐዘኑ ከተጽናና በኋላ ከዓዶላማዊው ከኤራ ጋራ የበጎቹን ጠጕር የሚሸልቱ ሰዎች ወዳሉበት ወደ ተምና ሄደ።
ኢያሱ 15:37 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም ጽናን፣ ሐዳሻ፣ ሚግዳልጋድ፣ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ጽናን፥ ሐዳሻ፥ ሚግዳልጋድ፥ አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም እንዲሁም ጽናን፥ ሐዳሻ፥ ሚግዳልጋድ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ሴና፥ አዳሶን፥ ማጋዳልጋድ፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ጽናን፥ ሐዳሻ፥ ሚግዳልጋድ፥ ዲልዓን፥ |
ከብዙ ጊዜ በኋላ የሹዓ ልጅ፣ የይሁዳ ሚስት ሞተች። ይሁዳ ከሐዘኑ ከተጽናና በኋላ ከዓዶላማዊው ከኤራ ጋራ የበጎቹን ጠጕር የሚሸልቱ ሰዎች ወዳሉበት ወደ ተምና ሄደ።
እናንተ በሻፊር የምትኖሩ፣ ዕርቃናችሁን ሆናችሁ በኀፍረት ዕለፉ፤ በጸዓናን የሚኖሩ ከዚያ አይወጡም፤ ቤትዔጼል በሐዘን ላይ ናት፤ ለእናንተም መጠጊያ ልትሆን አትችልም።