La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 12:14 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሖርማ ንጉሥ፣ አንድ የዓራድ ንጉሥ፣ አንድ

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሔርማ ንጉሥ፥ የዓድራ ንጉሥ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሖርማ፥ ዐራድ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የኤ​ር​ሞት ንጉሥ፥ የዓ​ራድ ንጉሥ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የጌድር ንጉሥ፥ የሔርማ ንጉሥ፥

Ver Capítulo



ኢያሱ 12:14
6 Referencias Cruzadas  

በዚህ ጊዜ በተራራማው አገር የሚኖሩት አማሌቃውያንና ከነዓናውያን ወርደው ወጓቸው፤ እስከ ሖርማ ድረስም አሳደዷቸው።


በኔጌብ ይኖር የነበረው ከነዓናዊው የዓራድ ንጉሥ እስራኤል በአታሪም መንገድ መምጣቱን በሰማ ጊዜ በእስራኤላውያን ላይ አደጋ ጥሎ ጥቂቶቹን ማረከ።


እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልመና ሰምቶ ከነዓናውያንን በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም ሰዎቹንና ከተሞቻቸውን ፈጽመው ደመሰሱ፤ ከዚህ የተነሣም ስፍራው ሖርማ ተባለ።


የዳቤር ንጉሥ፣ አንድ የጌድር ንጉሥ፣ አንድ


የልብና ንጉሥ፣ አንድ የዓዶላም ንጉሥ፣ አንድ


በሖርማ፣ በቦራሣን፣ በዓታክ፣