La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 5:8 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሴት በአጠቃላይ 912 ዓመት ከኖረ በኋላ ሞተ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሤትም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ዐሥራ ሁለት ዓመት ሆነ፥ ሞተም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ዕድሜው 912 ዓመት ሲሆነውም ሞተ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሴትም የኖ​ረ​በት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ዐሥራ ሁለት ዓመት ሆነ፤ ሞተም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሴትም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ አሥራ ሁለት ዓመት ሆነ ሞተም።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 5:8
3 Referencias Cruzadas  

አዳም በአጠቃላይ 930 ዓመት ከኖረ በኋላ ሞተ።


ሴት ሄኖስን ከወለደ በኋላ 807 ዓመት ኖረ፤ ሌሎች ወንዶችና ሴቶች ልጆችንም ወለደ።


ሄኖስ፣ ዕድሜው 90 ዓመት በሆነ ጊዜ ቃይናንን ወለደ፤