Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ዘፍጥረት 5:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ሤትም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ዐሥራ ሁለት ዓመት ሆነ፥ ሞተም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ሴት በአጠቃላይ 912 ዓመት ከኖረ በኋላ ሞተ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ዕድሜው 912 ዓመት ሲሆነውም ሞተ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ሴትም የኖ​ረ​በት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ዐሥራ ሁለት ዓመት ሆነ፤ ሞተም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 ሴትም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ አሥራ ሁለት ዓመት ሆነ ሞተም።

Ver Capítulo Copiar




ዘፍጥረት 5:8
3 Referencias Cruzadas  

ሄኖስን ከወለደ በኋላ ሤት ስምንት መቶ ሰባት ዓመት ኖረ፥ ሌሎች ወንድ እና ሴት ልጆችም ወለደ።


ሄኖስም ዘጠና ዓመት ሲሆነው፥ ቃይናንንም ወለደ፥


አዳምም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ሠላሳ ዓመት ሆነ፥ ሞተም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios