La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 22:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በምትለብሰው ልብስ ላይ በአራቱ ማእዘኖች ዘርፍ አድርግ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“በልብስህ ላይ በአራቱም ማእዘን ዘርፍ አብጅለት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“በም​ት​ለ​ብ​ሰው በል​ብ​ስህ በአ​ራቱ ማዕ​ዘን ዘርፍ አድ​ርግ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።

Ver Capítulo



ዘዳግም 22:12
3 Referencias Cruzadas  

“ለመታየት ሲሉ የሚያደርጉትን ሁሉ በሰው ፊት ያደርጋሉ፤ አሸንክታባቸውን ያሰፋሉ፤ የቀሚሳቸውን ዘርፍ ያስረዝማሉ።


ከዚያም ዐሥራ ሁለት ዓመት ደም ሲፈስሳት የኖረች አንዲት ሴት ከበስተኋላው ተጠግታ የልብሱን ጫፍ ነካች።