La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 22:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በሬና አህያ በአንድ ላይ ጠምደህ አትረስ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“በበሬና በአህያ በአንድነት አትረስ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“በሬንና አህያን በአንድ ቀንበር ጠምደህ አትረስ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በአ​ህ​ያ​ህና በበ​ሬህ በአ​ን​ድ​ነት አት​ረስ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በበሬና በአህያ በአንድነት አትረስ።

Ver Capítulo



ዘዳግም 22:10
3 Referencias Cruzadas  

“ ‘ሥርዐቴን ጠብቁ። “ ‘የተለያዩ እንስሳትን አታዳቅል። “ ‘በዕርሻህ ላይ ሁለት ዐይነት ዘር አትዝራ። “ ‘ከሁለት ዐይነት ነገር የተሠራ ልብስ አትልበስ።


ሱፍና በፍታ አንድ ላይ ተፈትሎ የተሠራ ልብስ አትልበስ።