እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፤
ጌታ እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
በሕዝቡ መካከል የነበሩት የመጨረሻዎቹ ተዋጊዎች ከሞቱ በኋላ፣
“የሞዓብ ዳርቻ ዔርን ዛሬውኑ ታልፋላችሁ።
ወደዚህ ስፍራ በደረሳችሁ ጊዜ፣ የሐሴቦን ንጉሥ ሴዎንና የባሳን ንጉሥ ዐግ ሊወጉን መጡ፤ ሆኖም ድል አደረግናቸው።