ስለዚህ ነው ለአብርሃም እምነቱ ጽድቅ ሆኖ የተቈጠረለት።
ስለዚህ፣ “ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት።”
በዚህም ምክንያት “ጽድቅ ሆኖ ተቆጠረለት።”
ስለዚህም ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት።
ስለዚህ ደግሞ ጽድቅ ሆኖ ተቆጠረለት።
አብራም በእግዚአብሔር አመነ፤ እምነቱም ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት።
ቅዱስ መጽሐፍ “አብርሃም በእግዚአብሔር አመነ፤ እምነቱም ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት” ይላል።
ዳዊትም በበኩሉ እግዚአብሔር ያለ መልካም ሥራ የሚያጸድቀው ሰው ምን ያኽል የተባረከ መሆኑን ሲገልጥ እንዲህ ብሎአል፦