Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ሮሜ 4:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 በዚህም ምክንያት “ጽድቅ ሆኖ ተቆጠረለት።”

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 ስለዚህ፣ “ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት።”

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 ስለዚህ ነው ለአብርሃም እምነቱ ጽድቅ ሆኖ የተቈጠረለት።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ስለ​ዚ​ህም ጽድቅ ሆኖ ተቈ​ጠ​ረ​ለት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 ስለዚህ ደግሞ ጽድቅ ሆኖ ተቆጠረለት።

Ver Capítulo Copiar




ሮሜ 4:22
3 Referencias Cruzadas  

ደግሞም ዳዊት እንኳ፥ እግዚአብሔር ያለ ሥራ፥ ጽድቅን ስለሚቆጥርለት ሰው፥ ስለ መባረኩ ሲናገር፤


መጽሐፉስ ምን አለና? “አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቆጠረለት።”


አብራምም በእግዚአብሔር አመነ፥ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios