La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 119:54 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በምኖርበት ቦታ ሁሉ ሕጎችህ የመዝሙሬ አዝማቾች ናቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በእንግድነቴ አገር፣ ሥርዐትህ መዝሙሬ ናት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በእንግድነቴ አገር ሥርዓትህ መዝሙር ሆነችኝ።

Ver Capítulo



መዝሙር 119:54
4 Referencias Cruzadas  

ያዕቆብም “በመንከራተት ያሳለፍኳቸው ዘመናት መቶ ሠላሳ ናቸው። እነርሱም የቀድሞ አባቶቼ በመንከራተት ካሳለፉአቸው ዘመናት እጅግ ያነሡና ችግር የበዛባቸው ናቸው” አለ።


እግዚአብሔር ሆይ! ስለምን እንደዚህ ርቀህ ትቆማለህ? በችግር ጊዜስ ስለምን ትሰወራለህ?


እግዚአብሔር ሆይ! ስለ ዘለዓለማዊው ፍቅርህ ዘወትር እዘምራለሁ፤ እውነተኛነትህንም ለትውልድ ሁሉ እገልጣለሁ።