La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 105:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚያ በኋላ የግብጽ ንጉሥ ዮሴፍን ነጻ አደረገው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ንጉሥ ልኮ አስፈታው፤ የሕዝቦችም ገዥ ነጻ አወጣው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ንጉሥ ላከና ፈታው፥ የአሕዛብም አለቃ አስፈታው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሣር​ንም በሚ​በላ በበሬ ምሳሌ ክብ​ራ​ቸ​ውን ለወጡ።

Ver Capítulo



መዝሙር 105:20
1 Referencias Cruzadas  

ስለዚህ ፈርዖን ዮሴፍን እንዲያመጡት አዘዘ፤ ወዲያውኑ ከእስር ቤት ይዘውት መጡ፤ ጠጒሩን ተላጭቶ ልብሱን ከለወጠ በኋላ ወደ ንጉሡ ፊት ቀረበ።