ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፤
ጌታም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
ከዚያም በኋላ እግዚአብሔር እሳት ልኮ ዕጣን ያጥኑ የነበሩትን ሁለት መቶ ኀምሳ ሰዎች አቃጠለ።
“የአሮን ልጅ አልዓዛር ከነሐስ የተሠሩትን ጥናዎች ከተቃጠሉት ሰዎች ዘንድ እንዲወስድና ጥናዎቹ የተቀደሱ ስለ ሆኑ በውስጣቸው ያለውን ፍም ወደ ሌላ ስፍራ እንዲያፈስ ንገረው፤