La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 13:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከአሴር ነገድ የሚካኤል ልጅ ሰቱር፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከአሴር ነገድ፣ የሚካኤል ልጅ ሰቱር፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከአሴር ነገድ የሚካኤል ልጅ ሰቱር፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከአ​ሴር ነገድ የሚ​ካ​ኤል ልጅ ሳቱር፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከአሴር ነገድ የሚካኤል ልጅ ሰቱር፤

Ver Capítulo



ዘኍል 13:13
5 Referencias Cruzadas  

እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤


ከዳን ነገድ የገማሊ ልጅ ዓሚኤል፥


ከንፍታሌም ነገድ የዋፍሲ ልጅ ናሕቢ፥


ሕዝቡም ሌሊቱን ሁሉ በመጨነቅ ሲጮኹ አደሩ፤


“ከዚያም እግዚአብሔር አምላካችን እንዳዘዘን ከሲና ተነሥተን እናንተ ባያችሁት አስቸጋሪ በረሓ በተራራማው በአሞራውያን አገር በኩል አድርገን ወደ ቃዴስ በርኔ መጣን።