እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎት ነበር፤
እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎት ነበርና፤
ጌታም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ የሌዊን ነገድ አትቍጠረው፥
ሌዋውያን ግን ከሌሎች ነገዶች ጋር አብረው አልተቈጠሩም።
“እስራኤላውያን ወንዶችን ስትቈጥር፥ የሌዊን ነገድ አትጨምር።