La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 22:38 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከሁሉ የሚበልጠውና የመጀመሪያው ትእዛዝ ይህ ነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህ የመጀመሪያውና ከሁሉ የሚበልጠው ትእዛዝ ነው፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ታላቂቱና የመጀመሪያይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 22:38
3 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰለት፦ “ጌታ አምላክህን በሙሉ ልብህ፥ በሙሉ ነፍስህ፥ በሙሉ ሐሳብህ ውደድ፤


ይህንንም የሚመስለው ሁለተኛው ትእዛዝ፥ ‘ጐረቤትህን እንደ ራስህ አድርገህ ውደድ፤’ የሚለው ነው።


ይህን ነገር ብታውቁና በሥራ ላይ ብታውሉት የተባረካችሁ ናችሁ።