ከሁሉ የሚበልጠውና የመጀመሪያው ትእዛዝ ይህ ነው።
ይህ የመጀመሪያውና ከሁሉ የሚበልጠው ትእዛዝ ነው፤
ታላቂቱና የመጀመሪያይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰለት፦ “ጌታ አምላክህን በሙሉ ልብህ፥ በሙሉ ነፍስህ፥ በሙሉ ሐሳብህ ውደድ፤
ይህንንም የሚመስለው ሁለተኛው ትእዛዝ፥ ‘ጐረቤትህን እንደ ራስህ አድርገህ ውደድ፤’ የሚለው ነው።
ይህን ነገር ብታውቁና በሥራ ላይ ብታውሉት የተባረካችሁ ናችሁ።