La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 20:29 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚህ በኋላ ከኢያሪኮ ወጥተው ሲሄዱ ብዙ ሕዝብ ኢየሱስን ተከተሉት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ከኢያሪኮ ወጥተው ሲሄዱ ብዙ ሕዝብ ተከተለው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከኢያሪኮ ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 20:29
3 Referencias Cruzadas