ማርቆስ 9:36 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም አንድ ሕፃን አምጥቶ በመካከላቸው አቆመው፤ ዐቅፎትም እንዲህ አላቸው፦ አዲሱ መደበኛ ትርጒም አንድ ሕፃን አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ ዐቅፎትም፣ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ትንሽ ልጅ አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ አቅፎትም፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው፤ አቅፎም መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው አቅፎም፦ |
እርሱም ከተቀመጠ በኋላ ዐሥራ ሁለቱን ጠርቶ፥ “መጀመሪያ መሆን የሚፈልግ ማናቸውም ሰው የሁሉ መጨረሻና የሁሉም አገልጋይ መሆን አለበት፤” አላቸው።