La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 9:36 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አንድ ሕፃን አምጥቶ በመካከላቸው አቆመው፤ ዐቅፎትም እንዲህ አላቸው፦

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አንድ ሕፃን አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ ዐቅፎትም፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ትንሽ ልጅ አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ አቅፎትም፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው፤ አቅፎም

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው አቅፎም፦

Ver Capítulo



ማርቆስ 9:36
5 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስም አንድ ሕፃን ጠርቶ በመካከላቸው አቆመ፤


ከዚህ በኋላ ሕፃናቱን ዐቀፋቸውና እጁን ጭኖ ባረካቸው።


እርሱም ከተቀመጠ በኋላ ዐሥራ ሁለቱን ጠርቶ፥ “መጀመሪያ መሆን የሚፈልግ ማናቸውም ሰው የሁሉ መጨረሻና የሁሉም አገልጋይ መሆን አለበት፤” አላቸው።


“እንደዚህ ካሉት ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል እኔን ይቀበላል፤ እኔንም የሚቀበል ሁሉ እኔን ሳይሆን፥ የላከኝን ይቀበላል።”