ማርቆስ 13:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ይህ ሁሉ በክረምት ጊዜ እንዳይሆን ጸልዩ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ይህም በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ይህም በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤ |
በዚያን ወራት እግዚአብሔር ዓለምን ከፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ታይቶ የማይታወቅ መከራ ይሆናል፤ ወደ ፊትም እሱን የሚመስል ጭንቀት ከቶ አይደርስም።