ማርቆስ 13:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 በዚያን ጊዜ ለነፍሰ ጡሮችና ለሚያጠቡ እመጫቶች ወዮላቸው! Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 በእነዚያ ቀናት ለነፍሰ ጡሮችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው! Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 በእነዚያ ቀናት ለነፍሰ ጡሮችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 በዚያን ወራትም ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 በዚያን ወራትም ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው። Ver Capítulo |