La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 11:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በማግስቱም ከቢታንያ ሲመለሱ ኢየሱስ ተራበ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በማግስቱም ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በማግሥቱ ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 11:12
9 Referencias Cruzadas  

እዚያም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ከጾመ በኋላ ተራበ።


ቅጠልዋ የለመለመ የበለስ ዛፍም በሩቅ አይቶ ምናልባት ፍሬ ይገኝባት እንደ ሆነ በማለት ወደ እርስዋ ሄደ፤ ነገር ግን ወደ እርስዋ በቀረበ ጊዜ በለስ የሚያፈራበት ወራት ስላልነበረ ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም።


በማግስቱ ማለዳ በመንገድ ሲያልፉ የበለሲቱ ዛፍ ከነስርዋ ደርቃ አዩአት።


እዚያም አርባ ቀን በዲያብሎስ ተፈተነ፤ በእነዚያም ቀኖች ምንም ስላልበላ በመጨረሻ ተራበ።


ከዚህ በኋላ ኢየሱስ አሁን ሁሉም ነገር እንደ ተፈጸመ ዐውቆ በቅዱስ መጽሐፍ የተጻፈውም ቃል እንዲፈጸም “ተጠማሁ!” አለ።


ስለዚህ በሁሉም ነገር እንደ ወንድሞቹ መሆን ነበረበት፤ በዚህ ዐይነት የሰዎችን ኃጢአት ለመደምሰስ ብሎ እግዚአብሔርን ለማገልገል ታማኝና መሐሪ የካህናት አለቃ ሆነ።