La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 10:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚህ በኋላ ሕፃናቱን ዐቀፋቸውና እጁን ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo



ማርቆስ 10:16
8 Referencias Cruzadas  

እንደ እረኛ ለመንጋው እንክብካቤ ያደርጋል፤ ግልገሎቹን በአንድነት ይሰበስባል፤ በእጆቹም ዐቅፎ ይወስዳቸዋል፤ እናቶቻቸውንም በርኅራኄ ይመራቸዋል።


እነርሱ በመብላት ላይ ሳሉ ኢየሱስ ኅብስት አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ “እንካችሁ፥ ይህ ሥጋዬ ነው” ብሎ ሰጣቸው።


አንድ ሕፃን አምጥቶ በመካከላቸው አቆመው፤ ዐቅፎትም እንዲህ አላቸው፦


“እግዚአብሔር ከተሞችህንና እርሻዎችህን ይባርካል።