La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 1:36 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩት እርሱን ፍለጋ ወጥተው ሄዱ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ስምዖንና ባልደረቦቹም ተከትለው ይፈልጉት ነበር፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ስምዖንና ባልደረቦቹም ተከትለው ይፈልጉት ጀመር፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፥

Ver Capítulo



ማርቆስ 1:36
2 Referencias Cruzadas  

ሊነጋ ሲል፥ ኢየሱስ በማለዳ ተነሥቶ ወጣና ለመጸለይ ወደ አንድ ገለልተኛ ቦታ ሄደ፤


ባገኙትም ጊዜ፥ “ሰዎች ሁሉ ይፈልጉሃል” አሉት።