La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 2:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ማዳንህን በዐይኔ አይቻለሁ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ዐይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዐይኖቼ ማዳንህን አይተዋልና፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዐይ​ኖች ትድ​ግ​ና​ህን አይ​ተ​ዋ​ልና።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ዓይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን ማዳንህን አይተዋልና፤

Ver Capítulo



ሉቃስ 2:30
11 Referencias Cruzadas  

“አምላክ ሆይ፥ አዳኝነትህን እጠባበቃለሁ።


እግዚአብሔር ሆይ! አዳኝነትህን በተስፋ እጠባበቃለሁ፤ ትእዛዞችህንም እፈጽማለሁ።


እግዚአብሔር ሆይ! አዳኝነትህን እናፍቃለሁ፤ በሕግህም ደስ ይለኛል።


እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል፦ “የያዕቆብን ነገዶች ክብር እንደገና ለማንሣትና የተረፉትን እስራኤላውያን ለመመለስ አገልጋዬ ሆነህ መሥራት ብቻ አይበቃም። ከዚህ የበለጠ ግን አዳኝነቴ እስከ ምድር ዳርቻ ይደርስ ዘንድ አንተ ለሕዝቦች ሁሉ ብርሃን እንድትሆን አደርግሃለሁ።” ይላል።


እግዚአብሔር በሕዝቦች ሁሉ ፊት ኀያልነቱን ይገልጣል፤ መላው ዓለምም የእርሱን አዳኝነት ያያል።


እርሱም በአሕዛብ ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸው ነው፤


ሰውም ሁሉ የእግዚአብሔርን ማዳን ይይ!’ ”


“እንግዲህ የእግዚአብሔር አዳኝነት መልእክት ለአሕዛብ እንደ ተላከ ዕወቁ፤ እነርሱም እሺ ብለው ይቀበሉታል።”