La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 19:32 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የተላኩትም ሄደው ሁሉም ነገር ልክ ኢየሱስ እንዳላቸው ሆኖ አገኙት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የተላኩትም ሄደው ልክ እንደ ነገራቸው ሆኖ አገኙት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው ሆኖ አገኙት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የተ​ላ​ኩ​ትም ሄደው እንደ አላ​ቸው አገኙ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው አገኙ።

Ver Capítulo



ሉቃስ 19:32
3 Referencias Cruzadas  

ማንም ሰው ‘ለምን ትፈቱታላችሁ?’ ብሎ ቢጠይቃችሁ፥ ‘ጌታ ስለሚያስፈልገው ነው’ ብላችሁ መልሱለት።”


ውርንጫውን በሚፈቱበት ጊዜ ባለቤቶቹ፦ “ስለምን ትፈቱታላችሁ?” አሉአቸው።


ሁለቱ ደቀ መዛሙርትም ሄደው፥ ሁሉ ነገር ልክ ኢየሱስ እንዳላቸው ሆኖ አገኙ፤ የፋሲካውንም ራት በዚያ አዘጋጁ።