የተላኩትም ሄደው ሁሉም ነገር ልክ ኢየሱስ እንዳላቸው ሆኖ አገኙት።
የተላኩትም ሄደው ልክ እንደ ነገራቸው ሆኖ አገኙት።
የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው ሆኖ አገኙት።
የተላኩትም ሄደው እንደ አላቸው አገኙ።
የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው አገኙ።
ማንም ሰው ‘ለምን ትፈቱታላችሁ?’ ብሎ ቢጠይቃችሁ፥ ‘ጌታ ስለሚያስፈልገው ነው’ ብላችሁ መልሱለት።”
ውርንጫውን በሚፈቱበት ጊዜ ባለቤቶቹ፦ “ስለምን ትፈቱታላችሁ?” አሉአቸው።
ሁለቱ ደቀ መዛሙርትም ሄደው፥ ሁሉ ነገር ልክ ኢየሱስ እንዳላቸው ሆኖ አገኙ፤ የፋሲካውንም ራት በዚያ አዘጋጁ።