ዘሌዋውያን 21:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም እጀ ሰባራ ወይም እግረ ሰባራ የሆነ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም እንዲሁም እግሩ ወይም እጁ ሽባ የሆነ፣ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ወይም እግሩ የተሰበረ፥ ወይም እጁ የተሰበረ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ወይም እጀ ሰባራ፥ ወይም እግረ ሰባራ፥ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ወይም እግረ ሰባራ፥ ወይም እጀ ሰባራ፥ |
በጀርባው ላይ ጉብር ያለበት ወይም ድንክ፥ የዐይን ሕመም ወይም ልዩ ልዩ ዐይነት የቆዳ በሽታ ያለበት፥ ወይም ጃንደረባ የምግብ ቊርባን ለእኔ ለእግዚአብሔር ሊያቀርብ አይገባውም።