La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዮሐንስ 4:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ወደዚያም ሲሄድ በሰማርያ በኩል ማለፍ ነበረበት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በሰማርያም በኩል ማለፍ ነበረበት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሰማርያም ማለፍ ግድ ሆነበት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሰ​ማ​ርያ በኩ​ልም ሲያ​ልፍ ሳለ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በሰማርያም ሊያልፍ ግድ ሆነበት።

Ver Capítulo



ዮሐንስ 4:4
5 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄድ በሰማርያና በገሊላ መካከል ያልፍ ነበር፤


ኢየሱስም “ስለምን ፈለጋችሁኝ? እኔ በአባቴ ቤት መሆን እንደሚገባኝ አታውቁም ኖሮአልን?” አላቸው።


ከዚህ በኋላ የፋሲካ በግ የሚታረድበት የቂጣ በዓል ደረሰ።