ወደዚያም ሲሄድ በሰማርያ በኩል ማለፍ ነበረበት።
በሰማርያም በኩል ማለፍ ነበረበት።
በሰማርያም ማለፍ ግድ ሆነበት።
በሰማርያ በኩልም ሲያልፍ ሳለ፥
በሰማርያም ሊያልፍ ግድ ሆነበት።
ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄድ በሰማርያና በገሊላ መካከል ያልፍ ነበር፤
ኢየሱስም “ስለምን ፈለጋችሁኝ? እኔ በአባቴ ቤት መሆን እንደሚገባኝ አታውቁም ኖሮአልን?” አላቸው።
ከዚህ በኋላ የፋሲካ በግ የሚታረድበት የቂጣ በዓል ደረሰ።