La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 5:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

መላልኤል 65 ዓመት ሲሆነው ያሬድን ወለደ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

መላልኤል፣ ዕድሜው 65 ዓመት በሆነ ጊዜ ያሬድን ወለደ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መላልኤልም ስድሳ አምስት ዓመት ኖረ፥ ያሬድንም ወለደ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መላ​ል​ኤ​ልም መቶ ስድሳ አም​ስት ዓመት ኖረ፤ ያሬ​ድ​ንም ወለደ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

መላልኤልም መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ኖረ፤ ያሬድንም ወለደ።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 5:15
5 Referencias Cruzadas  

ዕድሜው 910 ሲሆነውም ሞተ።


ከዚህ በኋላ 830 ዓመት ኖረ፤ ሌሎችን ወንዶችና ሴቶች ልጆች ወለደ፤


ሔኖክ 65 ዓመት ሲሆነው ማቱሳላን ወለደ፤


ቃይናን መሀላልኤልን ወለደ፤ መሀላልኤል ያሬድን ወለደ፤ እነርሱም በየስማቸው ለሚጠሩ ሕዝቦች የቀድሞ አባቶች ናቸው።


ላሜሕ የማቱሳላ ልጅ፥ ማቱሳላ የሔኖክ ልጅ፥ ሔኖክ የያሬድ ልጅ፥ ያሬድ የመላልኤል ልጅ፥ መላልኤል የቃይናን ልጅ፥