ከዚህ በኋላ ይስሐቅ እናቱ ሣራ ትኖርበት ወደነበረው ድንኳን ርብቃን ይዞአት ገባ፤ ሚስትም ሆነችው፤ ይስሐቅ ርብቃን ወደዳት፤ በእናቱ ሞት ምክንያት ከደረሰበትም ሐዘን በዚህ ሁኔታ ተጽናና።
ዘፍጥረት 25:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም አብርሃም ቀጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ፤ አዲሱ መደበኛ ትርጒም አብርሃም ኬጡራ የተባለች ሌላ ሚስት አገባ። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) አብርሃም ኬጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) አብርሃምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተባለች ሚስት አገባ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) አብርሃምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተባላች ሚስት አገባ። |
ከዚህ በኋላ ይስሐቅ እናቱ ሣራ ትኖርበት ወደነበረው ድንኳን ርብቃን ይዞአት ገባ፤ ሚስትም ሆነችው፤ ይስሐቅ ርብቃን ወደዳት፤ በእናቱ ሞት ምክንያት ከደረሰበትም ሐዘን በዚህ ሁኔታ ተጽናና።