La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 25:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አብርሃም ቀጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አብርሃም ኬጡራ የተባለች ሌላ ሚስት አገባ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አብርሃም ኬጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አብ​ር​ሃ​ምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተ​ባ​ለች ሚስት አገባ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አብርሃምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተባላች ሚስት አገባ።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 25:1
5 Referencias Cruzadas  

ከዚህ በኋላ ይስሐቅ እናቱ ሣራ ትኖርበት ወደነበረው ድንኳን ርብቃን ይዞአት ገባ፤ ሚስትም ሆነችው፤ ይስሐቅ ርብቃን ወደዳት፤ በእናቱ ሞት ምክንያት ከደረሰበትም ሐዘን በዚህ ሁኔታ ተጽናና።


እርስዋም ዚምራንን፥ ዮቅሻንን፥ መዳንን፥ ምድያምን፥ ዩሽባቅንና ሹሐን ወለደችለት።


ይስሐቅ ያዕቆብን ጠርቶ መረቀው፤ እንዲህም ሲል አዘዘው፤ “ከነዓናዊት ሴት እንዳታገባ፤