La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 17:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሁለቱም የተገረዙት በአንድ ቀን ነበር።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አብርሃምና ልጁ እስማኤል፣ ሁለቱም በዚያ ቀን ተገረዙ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ ልጁ እስማኤልም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በዚ​ያም ቀን አብ​ር​ሃም ተገ​ረዘ፤ ልጁ ይስ​ማ​ኤ​ልም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ ልጁ እስማኤልም።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 17:26
5 Referencias Cruzadas  

አብራም እግዚአብሔር እንደ ነገረው ከካራን ወጥቶ ሄደ፤ በዚያን ጊዜ ዕድሜው ሰባ አምስት ዓመት ነበር፤ ሎጥም አብሮት ሄደ።


ልጁ እስማኤል በተገረዘ ጊዜ 13 ዓመት ሆኖት ነበር፤


በቤቱ የተወለዱና ከውጪ የተገዙ ባሪያዎች ሳይቀሩ ወንዶች ሁሉ ከአብርሃም ጋር ተገረዙ።


ያለ ማመንታት ትእዛዞችህን ለመፈጸም እተጋለሁ።