ሁለቱም የተገረዙት በአንድ ቀን ነበር።
አብርሃምና ልጁ እስማኤል፣ ሁለቱም በዚያ ቀን ተገረዙ።
በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ ልጁ እስማኤልም።
በዚያም ቀን አብርሃም ተገረዘ፤ ልጁ ይስማኤልም።
በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ ልጁ እስማኤልም።
አብራም እግዚአብሔር እንደ ነገረው ከካራን ወጥቶ ሄደ፤ በዚያን ጊዜ ዕድሜው ሰባ አምስት ዓመት ነበር፤ ሎጥም አብሮት ሄደ።
ልጁ እስማኤል በተገረዘ ጊዜ 13 ዓመት ሆኖት ነበር፤
በቤቱ የተወለዱና ከውጪ የተገዙ ባሪያዎች ሳይቀሩ ወንዶች ሁሉ ከአብርሃም ጋር ተገረዙ።
ያለ ማመንታት ትእዛዞችህን ለመፈጸም እተጋለሁ።