ያዕቆብ በዚያ ምድር ሲኖር ሳለ፥ ሮቤል ወደ አባቱ ቁባት ወደ ባላ ገባ። ያዕቆብም ይህን ነገር ሰማ። የያዕቆብ ወንዶች ልጆች ዐሥራ ሁለት ናቸው።
ዘፀአት 1:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ዳን፥ ንፍታሌም፥ ጋድና አሴር። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ዳን፣ ንፍታሌም፣ ጋድና አሴር። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ዳንና ንፍታሌም፥ ጋድና አሴር። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ዳን፥ ንፍታሌም፥ ጋድ፥ አሴር። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ብንያም፥ ዳን፥ ንፍታሌም፥ ጋድ፥ አሴር። |
ያዕቆብ በዚያ ምድር ሲኖር ሳለ፥ ሮቤል ወደ አባቱ ቁባት ወደ ባላ ገባ። ያዕቆብም ይህን ነገር ሰማ። የያዕቆብ ወንዶች ልጆች ዐሥራ ሁለት ናቸው።