La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 24:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አንተ ውጪ ቈይ፤ እርሱ ራሱ መያዣውን ያምጣልህ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አንተ ከውጭ ሆነህ ጠብቅ፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ከቤት ያምጣልህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አንተ ከውጭ ሆነህ ጠብቅ፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ከቤት ያምጣልህ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አንተ ግን በውጭ ቁም፤ ያበ​ደ​ር​ኸ​ውም ሰው መያ​ዣ​ውን ወደ ውጭ ያው​ጣ​ልህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አንተ በውጭ ቁም ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ያውጣልህ።

Ver Capítulo



ዘዳግም 24:11
3 Referencias Cruzadas  

ሌሊቱን ሙሉ ራቁታቸውን ተኝተው ያድራሉ፤ ብርድ የሚከላከሉበትም ልብስ የላቸውም።


“ለአንድ ሰው አንዳች ነገር በምታበድርበት ጊዜ መያዣ ይሰጥህ ዘንድ ዘለህ ወደ ቤቱ አትግባ።


ድኻ ከሆነ ደግሞ ልብሱን በመያዣነት ይዘህ አትደር።