ዘዳግም 24:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም አንተ ውጪ ቈይ፤ እርሱ ራሱ መያዣውን ያምጣልህ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም አንተ ከውጭ ሆነህ ጠብቅ፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ከቤት ያምጣልህ። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) አንተ ከውጭ ሆነህ ጠብቅ፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ከቤት ያምጣልህ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) አንተ ግን በውጭ ቁም፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ወደ ውጭ ያውጣልህ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) አንተ በውጭ ቁም ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ያውጣልህ። |