Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘዳግም 24:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 አንተ ከውጭ ሆነህ ጠብቅ፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ከቤት ያምጣልህ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 አንተ ከውጭ ሆነህ ጠብቅ፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ከቤት ያምጣልህ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 አንተ ውጪ ቈይ፤ እርሱ ራሱ መያዣውን ያምጣልህ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 አንተ ግን በውጭ ቁም፤ ያበ​ደ​ር​ኸ​ውም ሰው መያ​ዣ​ውን ወደ ውጭ ያው​ጣ​ልህ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 አንተ በውጭ ቁም ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ያውጣልህ።

Ver Capítulo Copiar




ዘዳግም 24:11
3 Referencias Cruzadas  

ዕራቍታቸውን ያለ ልብስ ያድራሉ፤ በብርድም ጊዜ የሚለብሱት የላቸውም።


ማንኛውንም ነገር ለባልንጀራህ ስታበድር መያዣ አድርጎ የሚሰጥህን ለመቀበል ወደ ቤቱ አትግባ።


ሰውየው ድኻ ከሆነ፣ መያዣውን ከአንተ ዘንድ አታሳድርበት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos