Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘዳግም 24:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 አንተ ውጪ ቈይ፤ እርሱ ራሱ መያዣውን ያምጣልህ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 አንተ ከውጭ ሆነህ ጠብቅ፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ከቤት ያምጣልህ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 አንተ ከውጭ ሆነህ ጠብቅ፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ከቤት ያምጣልህ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 አንተ ግን በውጭ ቁም፤ ያበ​ደ​ር​ኸ​ውም ሰው መያ​ዣ​ውን ወደ ውጭ ያው​ጣ​ልህ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 አንተ በውጭ ቁም ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ያውጣልህ።

Ver Capítulo Copiar




ዘዳግም 24:11
3 Referencias Cruzadas  

ሌሊቱን ሙሉ ራቁታቸውን ተኝተው ያድራሉ፤ ብርድ የሚከላከሉበትም ልብስ የላቸውም።


“ለአንድ ሰው አንዳች ነገር በምታበድርበት ጊዜ መያዣ ይሰጥህ ዘንድ ዘለህ ወደ ቤቱ አትግባ።


ድኻ ከሆነ ደግሞ ልብሱን በመያዣነት ይዘህ አትደር።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos