La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 22:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“በልብስህ ላይ በአራቱም ማእዘን ዘርፍ አብጅለት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በምትለብሰው ልብስ ላይ በአራቱ ማእዘኖች ዘርፍ አድርግ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“በም​ት​ለ​ብ​ሰው በል​ብ​ስህ በአ​ራቱ ማዕ​ዘን ዘርፍ አድ​ርግ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።

Ver Capítulo



ዘዳግም 22:12
3 Referencias Cruzadas  

ሥራቸውን ሁሉ የሚያደርጉት ሰው እንዲያይላቸው ብለው ነው፤ አሸንክታባቸውን ያሰፋሉ፤ የጸሎት ልብሳቸውን ዘርፍ ያስረዝማሉ፤


እነሆ፥ ዐሥራ ሁለት ዓመት ሙሉ ደም እየመታት ትሠቃይ የነበረች አንዲት ሴት፥ በዚያን ጊዜ ከኢየሱስ በስተኋላ መጥታ የልብሱን ጫፍ በእጅዋ ነካች።